የግእዝ ፊደላትና ትርጉማቸው
ፊደል ስመ ትርጓሜሁ የስማቸው ትርጓሜ
‹‹ሀ››...ብሂል…..........ሀልዎቱ ለአብ…........የአብ አኗኗሩ
‹‹ለ››. .ለብሰ ሥጋነ ወፆረ ሕማመነ...የእኛን ሥጋ ለብሶ ሕማማችንን ተሸከመ
‹‹ሐ››.........ሕያው እግዚአብሔር…..እግዚአብ ሔር ዘለዓለማዊ ነው
‹‹መ››…...............መጽአ ውስተ ዓለም...........ወደ ዓለም መጣ
‹‹ሠ››.......ሠረቀ እም ድንግል በሥጋ.........ከድንግል በሥጋ ተወለደ
‹‹ረ››............ረግዐ ሰማይ ወምድር..............… ሰማይና ምድር ፀና
‹‹ሰ››…..........ሰፋኒ እግዚአብሔር......እግዚአ ብሔር ምሉዕ ነው
‹‹ሰ››…..........ሰፋኒ እግዚአብሔር......እግዚአ
‹‹ቀ››…...............ቀዳሚሁ ቃል…................መ ጀመሪያ ቃል ነበር
‹‹በ››…......ባዕል እግዚአብሔር........…እግዚአብሔር ባዕለ ፀጋ ነው
‹‹በ››…......ባዕል እግዚአብሔር........…እግዚአብሔር ባዕለ ፀጋ ነው
‹‹ተ››…................ተሰብአ ወተሠገወ......................... ..…ፍጹም ሰው ሆነ
‹‹ኀ››...................ኃያል እግዚአብሔር….....................እ ግዚአብሔር
ኃያል ነው
‹‹ኀ››...................ኃያል እግዚአብሔር….....................እ
‹‹ነ››...ነሥአ ሥጋ እም ቅድስት ድንግል...ከቅድስት ድንግል ማርያም
ሥጋን ነሳ
‹‹አ››...................አብ አሐዜ ኵሉ..........................…ዓ ለምን የያዘ አብ ነው
‹‹ከ››..................ከሃሊ እግዚአብሔር....................... .…እግዚአብሔር
ቻይ ነው
‹‹ከ››..................ከሃሊ እግዚአብሔር.......................
‹‹ወ››....ወረደ ወተሠገወ.…ከሰማየ ሰማያት ወረደ
ሰውም ሆነ
‹‹ዐ››..................ዐቢይ እግዚአብሔር.....................…እ ግዚአብሔር ታላቅ ነው
‹‹ዘ››..................ዘምሩ ለእግዚአብሔር.................…እግዚአ ብሔርን
አመስግኑ
‹‹ዘ››..................ዘምሩ ለእግዚአብሔር.................…እግዚአ
‹‹የ››…..የማነ እግዚአብሔር........የእግዚአዘብሔር እጅ ድንቅ ነገር
አደረገች
‹‹ደ››........ደመረ ሥጋነ ምስለ መለኮቱ...…ሥጋችንን ከመለኮቱ ጋር
አዋሐደ
‹‹ገ››….............ገብረ ሰማየ ወምድረ....................….ሰማይን ና ምድርን ፈጠረ
‹‹ጠ››…ጣዕሙ ወታእምሩ ከመ ኄር እግዚአብሔር...እግዚአብሔር ቸር መሆኑን አውቃችሁ ቅመሱ
‹‹ጰ››…........ጰራቅሊጦስ…...... ..... ...መንፈስ ቅዱስ
‹‹ጸ››…...........ፀሐየ ጽድቅ እግዚአብሔር…..... እግዚአብሔር እውነትኛ ፀሐይ ነው
‹‹ጰ››…........ጰራቅሊጦስ…......
‹‹ጸ››…...........ፀሐየ ጽድቅ እግዚአብሔር…..... እግዚአብሔር እውነትኛ ፀሐይ ነው
‹‹ፈ››…..........ፈጠረ ሰማየ ወምድረ…....................ሰማይንና ምድርን ፈጠረ
‹‹ፐ››…........ፓፓኤል እግዚአብሔር…...................ፋኖስ መንፈስ
‹‹ፐ››…........ፓፓኤል እግዚአብሔር…...................ፋኖስ
No comments:
Post a Comment